የኢትዮጵያ የግብርና ሥራዎች ኮርፖሬሽን Ethiopian Agricultural Businesses Corporation

የኢትዮጵያ የግብርና ሥራዎች ኮርፖሬሽን የ2016 በጀት ዓመት ዕቅድ አፈጻጸም የተቋሙ የማኔጅመንት አባላት እና የቅርንጫፍ ጽ/ቤቶች ሥራ አስኪያጆች በተገኙበት እየተገመገመ ነው።

ኮርፖሬሽኑ በአዲስ አበባ ያስገነባውን የአቅመ ደካማ መኖሪያ ቤት አስመረቀ

ኮርፖሬሽኑ የISO 9001:2015 የጥራት ሥራ አመራር ሥርዓት የሙከራ ትግበራ ጀመረ

ኮርፖሬሽኑ ሮቤ ከተማ ላይ ያስገነባው የአቅመ ደካማ መኖሪያ ቤት ተመረቀ

“ኮርፖሬሽኑ በግብርናው ዘርፍ የተሰጠውን ተልዕኮ እየተወጣና ትርፋማነቱን እያረጋገጠ በመዝለቁ ሊበረታታ ይገባል” በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የመንግሥት ልማት ድርጅቶች ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ

           ግብርናን ማዘመን ግባችን ነው!

Coming soon

የግብርና ግብዓቶችን እና የእርሻ መሣሪያዎችን ከተቀጽላቸውና መለዋወጫቸው ጋር በማቅረብ እንዲሁም ከመሬት ዝግጅት እስከ ጎተራ የሚዘልቅ የተቀናጀ የግብርና ሜካናይዜሽን አገልግሎት በመስጠት ላይ የሚገኘው የአርሶና አርብቶ አደሩ አለኝታ የኢትዮጵያ የግብርና ሥራዎች ኮርፖሬሽን (ኢግሥኮ) ከቻይና የእርሻ መሣሪያዎች እና የኮንስትራክሽን ማምረቻ ኩባንያዎች በቅርቡ የሚያስመጣቸው ዶዘሮች፣ ስካቬተር፣ ዎኪንግ ትራክተሮች እና የሩዝ መሰብሰቢያ ማሽን (Rice combine harvester)

 

ግብርናን ማዘመን ግባችን ነው!

ኮርፖሬሽኑ በዘጠኝ ወራት ጥሩ አፈጻጸም ማስመዝገቡን የተቋሙ የሥራ አመራር ቦርድ አስታወቀ

###

ግብርናን ማዘመን ግባችን ነው!

CEO of EABC held a discussion with a Chinese company


* The company shows interest in working with EABC to supply Granular Urea and buy Natural Gum
Addis Ababa, May 24, 2024 (EABC): The Ethiopian Agricultural Businesses Corporation’s (EABC) Chief Executive Officer has discussed with Chinese high level delegation from China Petroleum Technology and Development Corporation (CPTDC).
The Ethiopian Agricultural Businesses Corporation’s CEO, Kifle Woldemariam welcomed the officials of the company in his office and discussed with them; on May 24th, 2024.
During the discussion, the delegation of the Chinese company (CPTDC) shows interest in working with EABC to supply Granular Urea fertilizer and buy Natural Gum.The authorities of the company presented detailed information about the Granular Urea which they proposed to supply to EABC.For his part, Kifle, CEO of EABC discloses that the proposal will benefit EABC and CPTDC as well.
Furthermore, he announced that the purchase of the Granular Urea fertilizer will become effective when the price, quality and type of the fertilizer are approved by the Ministry of Agriculture of Ethiopia and the Board of Directors of EABC.Meanwhile, CPTDC has purchased natural gum from EABC through its sister company and it was also learned that the delegation is interested in buying up to 3000 metric tons per year.

China Petroleum Technology and Development Corporation (CPTDC) is established in 1987 and a wholly-owned subsidiary of China National Petroleum Corporation that mainly engages in the global trade of energy equipment, petrochemical products, industrial and civilian products.

The company is among the earliest state-owned enterprises in China to engage in global business.

###

Modernizing agriculture is our goal!

ግብርናን ለማዘመን …

5 ሚሊዮን ኩንታል የአፈር ማዳበሪያ ወደ አገር ውስጥ ገብቷል – ዶክተር ግርማ አመንቴ

(አዲስ አበባ፣ ጥር 10 ቀን 2016 ዓ.ም፣ ግብርና ሚኒስቴር) የግብርና ሚኒስትሩ ዶ/ር ግርማ አመንቴ እና የትራንስፖርትና ሎጅስቲክስ ሚኒስትሩ ዶ/ር ዓለሙ ስሜ በ2016/17 ምርት ዘመን የአፈር ማደበሪያ አገባብ ዕቅድ ክንውን ላይ የጋራ መግለጫ ሰጥተዋል፡፡ በተያዘው የምርት ዘመን የግብርና ሚኒስቴር 23 ሚሊዮን ኩንታል የአፈር ማዳበሪያ ለመግዛት አቅዶ ከክልሎች በተሰበሰበው የአፈር ማዳበሪያ ፍላጎት መሰረት 19.4 ሚሊዮን ኩንታል የአፈር ማዳበሪያ ለመግዛት 930 ሚሊዮን ዶላር ወጪ ተድርጎ ግዥ እየተፈጸመ መሆኑን ዶ/ር ግርማ አመንቴ ተናግረዋል፡፡ ግዥ ከተፈፀመው የአፈር ማዳበሪያ ውስጥም 5 ሚሊዮን ኩንታል የአፈር ማዳበሪያ ወደ አገር ውስጥ ገብቷል ብለዋል ሚኒስትሩ፡፡ በምርት ዘመኑም ከሚገዛው የአፈር ማዳበሪያ ውስጥ 25 በመቶው ለመስኖ ስንዴ ልማት፣ 20 በመቶው ለበልግ እርሻ ስራ እንዲሁም ቀሪው 55 በመቶ ለመኸር እርሻ ጥቅም ላይ እንደሚውል አብራርተዋል፡፡ አርሶና አርብቶ አደሩም የሚቀርብለትን የአፈር ማዳበሪያ በአግባቡ በመጠቀም የግብርና ልማት ስራዎችን እንዲያከናውኑ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ የአፈር ማዳበሪያ የማጓጓዙን ስራ ለማከናወን ከ10 ሺህ በላይ የየብስ ተሸከርካሪዎችን በማሰማራት እየተሰራ ሲሆን ከዚህ በተጨማሪም ከ16 በላይ የባቡር ማጓጓዣዎችንም በመጠቀም ወደብ የደረሰውን የአፈር ማዳበሪያ ወደ አገር ውስጥ የማስገባት ስራ እየተሰራ መሆኑን ዶ/ር ዓለሙ ጠቁመዋል፡፡ ከዚህ ጋር በተያያዘም የ2016/17 በጀት ዓመት የአፈር ማደበሪያ አገባብ ዕቅድ እና ክንውን ላይ የስትሪንግ ኮሚቴ ውይይት ተካሂዷል፡፡
ካሜራ፡- ያሬድ አሰፋ
ዘጋቢ፥- ሰለሞን ደምሰው