አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 22 ቀን 2018 ዓ.ም (ኢግሥኮ)፡- የሩሲያ የልዑካን ቡድን ከኢትዮጵያ የግብርና ሥራዎች ኮርፖሬሽን አመራሮች ጋር በኮርፖሬሽኑ ዋና መስሪያ ቤት ሐምሌ 22 ቀን 2018 ዓ.ም ተወያየ፡፡
በወቅቱ የልዑካን ቡድኑ ስለ ኮርፖሬሽኑ የተደረገለትን ገለጻ ካደመጠ በኋላ በአፈር ማዳበሪያ አቅርቦት፣ በምርጥ ዘር ብዜትና በግብርና ምርምር ሥራ ከተቋሙ ጋር በጋራ ለመሥራት ያለውን ፍላጎት ገልጿል፡፡
###
ግብርናን ማዘመን ግባችን ነው!




