የሥራ አመራር ቦርድ የኮርፖሬሽኑን አፈጻጸም ገመገመ አዲስ አበባ፣ ግንቦት 10 ቀን 2018 ዓ.ም (ኢግሥኮ)፦ የኢትዮጵያ የግብርና ሥራዎች ኮርፖሬሽን የሥራ አመራር ቦርድ የኮርፖሬሽኑን የ2018 በጀት ዓመት የ10 ወራት ዕቅድ አፈጻጸም ገመገመ። ቦርዱ ግንቦት 10 ቀን 2018 ዓ.ም በኮርፖሬሽኑ ዋና መ/ቤት ባደረገው ግምገማ ተቋሙ አበረታች ውጤት እያስመዘገበ መምጣቱን ገልጾ፣ ቀጣይ የሥራ አቅጣጫ ሰጥቷል።###ግብርናን ማዘመን ግባችን ነው! Twitter Facebook LinkedIn