የኢትዮጵያ የግብርና ሥራዎች ኮርፖሬሽን Ethiopian Agricultural Businesses Corporation
Ethiopian Agricultural Businesses Corporation
  • Home
  • About Us
    • ስለ እኛ
    • About EABC
    • Board of Directors
    • Executive Management
    • Our Mission and Vision
    • Branch Offices
    • Headquarters Location
    • Organizational Structure
  • Products and Services
    • Agricultural Inputs
    • Seeds Products Supply
    • Forest Products Supply
    • Agriculture Equipment and Spare Part Supply
    • Agricultural Mechanization
    • Machinery & Heavy Duty Vehicles
  • Opportunities
    • Bids
  • Media & Publications
    • News
    • Accolades
    • Publications
    • Videos
  • Contact Us

ከሠራተኞች ጋር ውይይት ተካሄደ

ጅማ፣ የካቲት 29 ቀን 2018 ዓ.ም (ኢግሥኮ):- የኢትዮጽያ የግብርና ሥራዎች ኮርፖሬሽን የበላይ አመራር ከቅርንጫፍ የሥራ ኃላፊዎችና ሠራተኞች ጋር የካቲት 29 ቀን 2018 ዓ.ም በጅማ ከተማ ተወያየ።

ውይይቱ ኮርፖሬሽኑን ውጤታማ ለማድረግ ታስቦ ባለፉት ሳምንታት በአዳማና ሀዋሳ ከተሞች ከተዘጋጁት መድረኮች ጋር ተመሳሳይ ነው።

በዛሬው መድረክ የጊቤ፣ የቦንጋ፣ የታማሻሎ፣ የአሶሳና የነቀምት ቅርንጫፎች የሥራ መሪዎችና ሠራተኞች ተሳትፈዋል።

በዚሁ ወቅት ለውይይት መነሻ የሚሆኑ የተቋሙ የነባራዊ ሁኔታ የዳሰሳ ጥናት ውጤት፣  የ2018 በጀት ዓመት የመጀመሪያ ስድስት ወራት ዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርትና የሪፎርም ሥራዎች አፈጻጸም ሰነዶች በኮርፖሬት ሀብት አመራር ዘርፍ ምክትል ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ ደሳለኝ በላቸው ቀርበው ውይይት ተደርጓል።
               ###
ግብርናን ማዘመን ግባችን ነው!

Twitter Facebook LinkedIn
Follow Us on Facebook

© 2025 Ethiopian Agricultural Businesses Corporation

Designed and Developed by the ICT department of EABC