የኢትዮጵያ የግብርና ሥራዎች ኮርፖሬሽን (ኢግሥኮ) ለኢትዮጵያ የአየር ንብረትና የመሬት አቀማመጥ ተስማሚ የሆነውን ዱዝ-ፋር ትራክተር በተመጣጣኝ ዋጋ ለተጠቃሚዎች በድጋሚ ማቅረቡን ሲገልጽ በደስታ ነው።
ወደ ኮርፖሬሽናችን ጎራ ሲሉ ከእርሻ መሣሪያዎች በተጨማሪ አረም፣ ተባይ፣ የሰብል በሽታና የመጋዘን ነፍሳትን ጥርግርግ አድርገው የሚያጠፉ አንጀት አርስ የአግሮኬሚካሎች ቡፌ /buffet/ በአይነት በአይነቱ ያገኛሉ።
ይምጡ! በአገልግሎታችን ተደስተው ይመለሳሉ።
ለበለጠ መረጃ :- ለትራክተርና ለእርሻ መሣሪያዎች መለዋወጫ 0114 – 423 438 ወይም 0911 157 091 ወይም 0911 433 489 እንዲሁም ለአግሮኬሚካሎች 0911 966 389 ወይም 0921 353 354 ላይ ይደውሉ።