የኢትዮጵያ የግብርና ሥራዎች ኮርፖሬሽን (ኢግሥኮ) በዋና መ/ቤቱ እና በክልሎች በሚገኙ ቅርንጫፎቹ ለአርሶ አደሮች፣ ከፊል አርብቶ አደሮች እና ባለሃብቶች ከሚያከፋፍላቸው የግብርና ግብዓቶች አንዱ ዉግዛል/WUXAL ነው።
ዉግዛል/WUXALማክሮሚክስ ፈሳሽ ማዳበሪያ በሰብል፣ በአትክልትና ፍራፍሬ ቅጠል ላይ የሚረጭ ሲሆን፣ የምርት ጥራትና ምርታማነት እንዲጨምር ያግዛል፤ የሰብሎችን በሽታ የመቋቋም አቅምም ያሳድጋል።
ምን ይሄ ብቻ፤ ምርትን በአጭር ጊዜ፣ በከፍተኛ መጠንና ጥራት ለማምረት እንዲሁም የአፈር ብክለትና የማዳበሪያ ንጥረ ነገር ትነት መጠንን ለመቀነስም ይጠቅማል።
አግሉኮን በተባለ የጀርመን ኩባንያ የሚመረተው ይህ ፈሳሽ ማዳበሪያ በዓለም ገበያ የተዋወቀው እ.ኤ.አ በ1963 ሲሆን፣ በአሁኑ ወቅት ኢትዮጵያን ጨምሮ በ75 ሀገራት ተደራሽ ሆኗል።
ይምጡ! ይዘዙን! ያትርፉ!
ለበለጠ መረጃ:- በ0911966389 ወይም በ0921353354 ላይ ይደውሉ።