የኢትዮጵያ የግብርና ሥራዎች ኮርፖሬሽን Ethiopian Agricultural Businesses Corporation
Ethiopian Agricultural Businesses Corporation
  • Home
  • About Us
    • ስለ እኛ
    • About EABC
    • Board of Directors
    • Executive Management
    • Our Mission and Vision
    • Branch Offices
    • Headquarters Location
    • Organizational Structure
  • Products and Services
    • Agricultural Inputs
    • Seeds Products Supply
    • Forest Products Supply
    • Agriculture Equipment and Spare Part Supply
    • Agricultural Mechanization
    • Machinery & Heavy Duty Vehicles
  • Opportunities
    • Bids
  • Media & Publications
    • News
    • Accolades
    • Publications
    • Videos
  • Contact Us

ማስታወቂያ

ክቡራን ደንበኞቻችን፣
የአርሶና አርብቶ አደሩ አለኝታ የሆነው የኢትዮጵያ የግብርና ሥራዎች ኮርፖሬሽን (ኢግሥኮ) የደንበኞቹን ፍላጎት ለማርካት አዲስ አበባ በሚገኘው ዋና መ/ቤት ከሰኞ እስከ አርብ ከሚሰጠው መደበኛ አገልግሎት በተጨማሪ ከነገ ቅዳሜ መጋቢት 6 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ እስከ ሰኔ 21 ቀን 2017 ዓ.ም ድረስ በወር ሁለት ቅዳሜ ቀናትን ቢሮዎቹን ክፍት በማድረግ ሊያገለግላችሁ መዘጋጀቱን ሲገልጽ በታላቅ ደስታ ነው።
በዚህ መሰረት:- መጋቢት 6፣ መጋቢት 20፣ ሚያዝያ 4፣ ሚያዝያ 18፣ ግንቦት 2፣ ግንቦት 16፣ ሰኔ 7 እና ሰኔ 21 ቀን 2017 ዓ.ም ጠዋት ከ2:00 – 6:00፤ ከሰዓት በኋላ ከ7:00 – 11:00 ድረስ ቢሮዎቻችን ክፍት ሆነው ይጠብቋችኋል።
ማስታወሻ
በቅርንጫፎቻችን ዘወትር ቅዳሜ ለደንበኞች የምንሰጠው አገልግሎት እንደተለመደው ይቀጥላል።
ይምጡ! በአገልግሎታችን ተደስተው ይመለሳሉ።
የኢትዮጵያ የግብርና ሥራዎች ኮርፖሬሽን

Twitter Facebook LinkedIn
Follow Us on Facebook

© 2025 Ethiopian Agricultural Businesses Corporation

Designed and Developed by the ICT department of EABC