ከአውሮፓ በአስመጣቸው ‘ዱዝ-ፋር’ እና ‘ዜቶር’ ትራክተሮች በደንበኞቹ ዘንድ ምስጋና እና አድናቆት የተቸረው የኢትዮጵያ የግብርና ሥራዎች ኮርፖሬሽን (ኢግሥኮ)፣ እነሆ የገበያውን ፍላጎት መሰረት በማድረግ በትራክተር የሚጎተቱ 3 ሺህ ሊትር አግሮኬሚካል የመያዝ አቅም ያላቸውን ጣልያን ሰራሽ ማሽኖች በተመጣጣኝ ዋጋ ማቅረቡን ሲገልጽ፣ ጥራት ላይ በመተማመን ነው። የጣልያኑ ሶጅማ ኩባንያ ምርት የሆኑት እነዚህ የኬሚካል መርጫ መሣሪያዎች 24 ሜትር ስፋት ያላቸው ሲሆን፣ ቁመታቸው እስከ 2 ሜትር ድረስ ከፍ ይላል። እርስዎ ቀድመው ይምጡና ይውሰዱ፤ እኛ ደግሞ ማገልገሉን እናውቅበታለን።
አድራሻ:- ወደ ቃሊቲ በሚወስደው ዋና መንገድ ከኢኳቴሪያል ቢዝነስ ግሩፕ ወይም ከፋፋ ምግብ አክስዮን ማኅበር 200 ሜትር ገባ ብሎ
ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 0114 – 423 438 ወይም 0911 157 091 ላይ ይደውሉ።






ግብርናን ማዘመን ግባችን ነው! የኢትዮጵያ የግብርና ሥራዎች ኮርፖሬሽን